10/01/2026
የስራ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተጠቀሰው የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
የሥራ መደቡ መጠሪያ የጥሪ ማዕከል ኦፕሬተር
ብዛት----------------- 3
ጾታ------------------- ሴት
የስራ ቦታ-------------- ሀያሁለት ጎላጎል አካባቢ
የስራ ሰአት ፈረቃ
ከጠዋቱ 12፡30 – 7፡30
ከሰአት 8፡00 እስከ ምሽት 2፡00
የትምህርት ዝግጅት ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ እንዲሁም መሰረታዊ የኮምፒውተር እውቀት ያላት
አመልካቾች ተገቢውን የትምህርት ማስረጃ በማያያዝ የመኖሪያ አካባቢያቸውን እና መስራት የሚፈልጉበትን ፈረቃ ሰአት በመጥቀስ እስከ ጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም በቴሌግራም ቁጥራችን 0929839439 ላይ መላክ ይችላሉ
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ 9439 ወይም +251116671805 ይደውሉ፡፡