አል-ኑር ከጆርዳን ወደ ባህሬን ነፃ የስራ እድል +97334370069

  • Home
  • Bahrain
  • Manama
  • አል-ኑር ከጆርዳን ወደ ባህሬን ነፃ የስራ እድል +97334370069

አል-ኑር ከጆርዳን ወደ ባህሬን ነፃ የስራ እድል +97334370069 እንኳን ደህና መጡ ዱባይ እና ባህሬን
ህጋዊ ስራ አገናኝ ኢጀ?

🗣የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ከታች በዝርዝር አስቀምጠዋለሁ ✔️🗣ከቤይሩት ወደ ዱባይ 🌎    🗣ከቤይሩት ወደ ባህሬን ✔️🗣ከጆርዳን ወደ ዱባይ  🌎      🗣ከጆርዳን ወደ ባህሬን ✔️🗣ከባህሬን ...
03/10/2022

🗣የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ከታች በዝርዝር አስቀምጠዋለሁ ✔️

🗣ከቤይሩት ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከቤይሩት ወደ ባህሬን ✔️

🗣ከጆርዳን ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከጆርዳን ወደ ባህሬን ✔️

🗣ከባህሬን ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከዱባይ ወደ ባህሬን ✔️

🗣ከኳታር ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከኳታር ወደ ባህሬን✔️

🗣ከኦማን ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከኦማን ወደ ባህሬን ✔️

🗣ከሳኦዲ ወደ ዱባይ 🌎 🗣ከሳኦዲ ወደ ባህሬን ✔️

🗣ለወንዶች የለም ..................ለወንዶች የለም ✔️

ከኢትዮጵያ አሁን የቤይሩት የመኖሪያ ፍቃድ ያላቹህ ና መመለሻ ትኬት በእጃችሁ የያዛችሁ እህቶቻችን እኛጋ መፍትሔ አለን ።
አሁንም ግዙፉ አል-ኑር ኤጀንሲ ከዚህ በፊት ዱባይ ሰርታቹህ የምታውቁ አሁን ተመልሳችሁ መስራት ለምትፈልጉ እህቶቻች መጣቹህ መስራት የምትችሉበትን የስራ እድል አመቻችተናል በማንኛውም ስአት ፕሮሰስ መጀመር ትችላላችሁ ።

ደሞዝ እንዳይሰራ ልምዳቸውን ይወሰናል ።
🗣ፓስፖርት ለመላክ WhatsApp/imo 👉+251 91 076 3655

እንኳን ደስ ያላችሁ የእህታችን Ms ,GENET ቤተሰብ!! ወዳጅ ዘመድ በሰላም ዱባይ ገብታለች 🇵🇸To🇦🇪🗣ነገሩ ወዲህ ነዉ በጆርዳን ሀገር ለአመታት በዝቅተኛ ደሞዝ ስትሰራ የነበረችው እህታች...
02/10/2022

እንኳን ደስ ያላችሁ የእህታችን Ms ,GENET ቤተሰብ!! ወዳጅ ዘመድ በሰላም ዱባይ ገብታለች 🇵🇸To🇦🇪

🗣ነገሩ ወዲህ ነዉ በጆርዳን ሀገር ለአመታት በዝቅተኛ ደሞዝ ስትሰራ የነበረችው እህታችን Ms , GENET YOUHANIS LEFEBO ዛሬ September 30,2022 ያለምንም እንግልት እና ክፍያ ማለትም በነፃ የስራ እድል ለተሻለ ህይወት እና ደሞዝ በሰላም ገብታለች ።

🗣ዛሬ ሙሉ ሜዲካል አድርጋ ነገ በፅዳት ስራ ትጀምራለች *

🗣አሁንም በቤይሩት እና በጆርዳን ሀገር በችግር ላይ ለምትገኙ እህቶቻችን በነፃ የስራ እድል በህጋዊ ምንገድ ዱባይ እና ባህሬን ገብታችሁ መስራት የምትችሉትን ምንገድ ያለማንም እገዛ እና እርዳታ ሁሉንም ፕሮሰስ መጨረስ ትችላላችሁ ከናንተ የሚጠበቀው ፓስፖርት መላክ ብቻ በቂ ነው በስድስት ስአታት ትኬት እና ቪዛ አውጥተን እንልክልዎታለን ።

🗣ለበለጠ መረጃ እና ፕሮሰስ ለመጀመር የምትፈልጉ እህቶቻችን ከታች ባለው ስልክ ቁጥር በፍጥነት አዋሩኝ 🙏

WhatsApp imo Telegram +251 076 3655
ይህን መልእክት ሼር ሼር በማድረግ ለተቸገሩት እናድርስ 🙏

ከጆርዳን ወደ ዱባይ ጉዞው እንደቀጠለ  ነው አናግሩን  WhatsApp/imo/telegram 👉 +251910763655
02/10/2022

ከጆርዳን ወደ ዱባይ ጉዞው እንደቀጠለ ነው አናግሩን
WhatsApp/imo/telegram 👉 +251910763655

 #ለማመን ይከብዳል #ተወዳጁ ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ አለህ በሞት ተለይቷል ለቤተሰቦቹ ፣ ለአድናቂዎቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን             #ፔጃችንን   ...
28/09/2022

#ለማመን ይከብዳል

#ተወዳጁ ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ አለህ በሞት ተለይቷል ለቤተሰቦቹ ፣ ለአድናቂዎቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን

#ፔጃችንን በማድረግ #ቤተሰብ እንሁን !!

#ዮናስ ደምሴ ( የአይንዬ ልጅ )

 #እባካችሁ አስቸኳይ ነው መልዕክቱን  #ሼር አድርጉት !!          #በቴዎድሮስ ተ/አረጋይመስፍን ጌታቸው " ሰው ለሰው "ን ሲጀምር ሎሚ ፒክቸርስ የሚባል ድርጅት ነበረው በሚወዳቸው እ...
25/09/2022

#እባካችሁ አስቸኳይ ነው መልዕክቱን #ሼር አድርጉት !!

#በቴዎድሮስ ተ/አረጋይ

መስፍን ጌታቸው " ሰው ለሰው "ን ሲጀምር ሎሚ ፒክቸርስ የሚባል ድርጅት ነበረው በሚወዳቸው እናቱ ስም ያቋቋመው ነው ሎሚናት የእናቱ ስም ነው

#አሁን ወ/ሮ ሎሚናት ገ/መስቀል ተቸግረዋል አንድ የሚደግፋቸው ልጃቸው ትልቁ ደራሲ መስፍን ጌታቸው ሚያዝያ 17/2013 ዓ.ም ሞተባቸው መስፍኔ አንድ የማይደራደርበት መሀላ ነበረው ሎሚናት ትሙት የሚል እሳቸው ናቸው የተቸገሩት የተቸገሩት የሚኖሩበት ቤት ነው

#በወር 3,500 ብር የሚከፈልባት አንዲት ክፍል ቤት ውስጥ ነው የሚኖሩት ምንም ቋሚ ገቢ ለሌላቸው እናት በወር 3,500 ብር ማግኘት ጭንቅ ሆኖባቸዋል ልጄ ቤት ኪራዩ ከመቸው እንደሚደርስ አላውቅም ነው ያሉኝ

#ወ/ሮ ሎሚናት ከልጃቸው መስፍን ጌታቸው ሞት በኋላ በወዳጅ ጓደኞቹ ተረስተው ማንም እንዴት ነው የሚኖሩት ? የሚላቸው አጥተው የበጎ አድራጊዎችን እጅ እያዩ ለመኖር ተገደዋል

#ልጃቸው መስፍን ጌታቸው ስለቋሚ ንብረት ሳያስብ ፣ በሰው እንደተከበበ ወዳጀ ብዙ ሆኖ ነው የኖረው እናቱ ግን አሁን ማንም ጠያቂ አጥተው በአንዲት 3 × 3 በሆነች ቤት ውስጥ ይኖራሉ እሷን ቤትም ከግለሰብ የተከራዩዋት ናት

#ከልጃቸው ጓደኞች ተዋናይት ረቂቅ ተሾመ እስካሁን በሁለት ዙር መቶ ሀያ ስምንት ሺህ ብር ልካ ሕይወታቸውን ከከፋ ውድቀት ታድጋለች ጣሊያን ሀገር የሚኖረው አብሮ አደግ ጓደኛው ባዩ ተሾመ የቻለውን እያደረገ የጓደኝነት ግዴታውን እየተወጣ ይገኛል ። ሌሎች ጥቂት ወዳጆቹም መጠነኛ እገዛ አድርገዋል

#እናት ሎሚናት መስፍኔ ካረፈ ዓመት ከአምስት ወር የኖሩት በዚህ ነው ወ/ሮ ሎሚናት የረቂቅ እና ባዩን ስም አንስተው አይጠግቡም ማንም ደጋፊና የእኔ የሚሉት ቤት የሌላቸው እናት በወር ይህቺኑ ኪራይ መክፈል አቅቷቸው በሰቀቀን ህይወታቸውን እየገፉ ይገኛሉ

#እኚህ እናት ችግራቸውን ለከንቲባ #አዳነች አቤቤ እንዲያቀርቡላቸው ለመስፍኔ የቅርብ ወዳጆች እየደወሉ ቢማፀኑም ማንም ይህን ሊያደርግላቸው አልቻለም ሚዲያ ላይ ቀርበው ችግራቸውን ለመግለጽ ቢፈልጉና ቢሞክሩም ሆን ተብሎ በሚሰራ ተንኮል ይህም እንዳይሳካ ተደርጓል

#በርካታ ችግረኛ ዜጎች በሚዲያው እየቀረቡ ሲታገዙ ብናይም የደራሲ መስፍን ጌታቸው እናት ግን ለጥቂት ሰዎች ክብር ሲባል በኔትዎርክ የትም ሚዲያ ላይ እንዳይቀርቡና ከችግራቸው ጋር እንዲኖሩ ተፈርዶባቸዋል

#እኔ ራሴ ለሁለት የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ( አዘጋጆች ) አሳውቄ በተመሳሳይ ሁኔታ ጉዳዩ እንዲዳፈን ተደርጓል ያሳዝናል እጅግ #ልብ ይሰብራልም

#ጉዳዩ ብዙ ዝርዝር አሳዛኝ ገፅታ አለው ለጊዜው እንለፈው ለዚህ ነው ወደዘጋሁት የፌስቡክ ገፅ ያለጊዜዬ እንድመለስ የተገደድኩት ለምን ይህ በደል ይሰራል ? ትናንት መስፍን ጌታቸው በህይወት ነበረ ዛሬ የለም ነገ ደግሞ የቀን ጉዳይ ካልሆነ ሁላችንም የለንም

#ለከንቲባ አዳነች አቤቤ

#እኔ አይደለሁም ይህን የምለው ልጄ ልጄ እንደምንም ችግሬን #ለአዳነች አቤቤ የሚያደርስልኝ ቢገኝ ደሳሳ ማዕድ ቤት እንኳ ብትሰጠኝ አፅድቼ እገባበታለሁ

#ቤት ኪራዩን አልቻልኩትም ከመቼው አለፈ ሳልለው ወሩ ይደርሳል ምን ላድርግ ? ጨነቀኝ ሰዎች የሚሰጡኝን ለሆዴ ላድርገው ለቤት ኪራይ ? እንደው ለአዳነች ብትነግሩልኝ አትጨክንብኝም

#ሎሚናት ገ/መስቀል ቢራቱ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000034499865

#ሰውን ለመርዳት ትክክለኛው ጊዜ #አሁን ነው !!

#ዮናስ ደምሴ ( የአይንዬ ልጅ )

እንኳን  ደህና መጡ ከቤሩት ወደ ዱባይ በህጋዊ መንገድ ስራ እናገናኛለን ✍✍ 09.10.76.36.55  ✈✈ ከ ጆርዳን ወደ ዱባይ ለመሄድ መስፈርቱ ፖስፖርት ማያዝ ብቻ✈✈ከቤሩት ወደ ዱባይ ብ...
25/09/2022

እንኳን ደህና መጡ ከቤሩት ወደ ዱባይ በህጋዊ መንገድ ስራ እናገናኛለን ✍✍ 09.10.76.36.55

✈✈ ከ ጆርዳን ወደ ዱባይ ለመሄድ
መስፈርቱ ፖስፖርት ማያዝ ብቻ

✈✈ከቤሩት ወደ ዱባይ ብቻ መስፈርቱ ፓስፖርት ብቻ መላክ ነው👏👏

https://wa.me/message/ILJIG3CO7RE7D1
ከኢትዮጰያ ወደ ዱባይ
/መስፈርት/

1,አረብ አገር ደርሰው ለተመለሱ ልምድ ላላቸው

2, የታደሰ ፓስፖርት

ሌሎች አረብ አገራት መሄድ ለምትፈልጉ
✈✈ከ ቤሩት ወደ ዱባይ ከ ጆርዳን ወደ ዱባይ
በ +973 3437 0069
09.10.76.36.55 ይደውሉ

✈✈በ Whatsapp 👇 ሊንኩን በ መንካት
ያናግሩን https://wa.me/message/ILJIG3CO7RE7D1
በተጨማሪ

✈✈ ✈✈

👉 whats app 09.10.76.36.55
+973 3437 0069
ማናገር ትችላላችሁ

ይህን መልክት ሸር በማድረግ ለተቸገራችሁ እህቶቻችን እንድረስ አመሰግናለሁ

ተመስገን እህታችን ከቤይሩት ወደ ዱባይ በስላም ገብታለች 🙏ነገሩ ወዲህ ነው አሰሪዋ ወደ ኢትዮጵያ ሳትፈልግ ትኬት ብትቆርጥላትም እኛ በተቆረጠላት ተመሳሳይ ስአት ትኬት ና ቪዛ በመላክ ያለምን...
24/09/2022

ተመስገን እህታችን ከቤይሩት ወደ ዱባይ በስላም ገብታለች 🙏
ነገሩ ወዲህ ነው አሰሪዋ ወደ ኢትዮጵያ ሳትፈልግ ትኬት ብትቆርጥላትም እኛ በተቆረጠላት ተመሳሳይ ስአት ትኬት ና ቪዛ በመላክ ያለምንም እንግልት ዱባይ አስገብተናል 🙏 +973 3437 0069

🗣አሁንም በቤይሩት ሀገር በችግር ላይ ትላላችሁ እህቶቻችን በነፃ የስራ እድል መምጣት ና መስራት ትችላላችሁ ።

🗣ከኢትዮጵያ አሁን የቤይሩት የመኖሪያ ፍቃድ ያላቹህ ና መመለሻ ትኬት በእጃችሁ የያዛችሁ እህቶቻችን እኛጋ መፍትሔ አለን ።

🗣ወደምትፈልጉት አረብ ሀገር የምትገቡበትን ና የምትሰሩበትን ምንገድ አመቻችተናል ።

🗣በጣም ብዙ እህቶቻችን በአንዳንድ እራስ ወዳድ ሰዎች ዱባይ ገብተው ወደ ገጠራማው ክፍል ና በዝቅተኛ ደሞዝ እንዲሁም እቤታቸው ለሳምንታት በማንገላታት ላይ የተሰማሩ ሰዎችን መንግስት እርምጃ በመውሰድ ላይ ነው እናንተም ተጠንቀቁ ሁሉንም ነገር እራሳቹህ በስልክ መጨረስ የምትችሉበት ምንገድን ስላመቻቸን መምጣትና መስራት ስትፈልጉ ቀጥታ ከኛ ቤሮ ጋር መጨረስ ትችላላችሁ ።

WhatsApp/imo 👉 +97334370069

🗣ሙሉ መስፈርቱ ፓስፖርት መላክ ብቻ ነው ።

🗣ፓስፖርት ለመላክና ፕሮሰስ ለማስጀመር በWhatsApp/imo +251 91 076 3655 መላክ ትችላላችሁ ።
WhatsApp 👉https://wa.me/message/ILJIG3CO7RE7D1
👉ይህን መልክት ሼር በማድረግ ለተቸገሩ እህቶቻችን እንድረስ አመሰግናለሁ ።

እንኳን ደስ ያላችሁ በ አንድ ሳምንት ብቻ በቤይሩት ሀገር በችግር ላይ የነበሩ 25 እህቶቻችን በነፃ የስራ እድል ዱባይ ገብተው ስራ ጀምረዋል እርስዎስ በቤይሩት ሀገር በችግር ላይ ከሆኑ በፍ...
24/09/2022

እንኳን ደስ ያላችሁ በ አንድ ሳምንት ብቻ በቤይሩት ሀገር በችግር ላይ የነበሩ 25 እህቶቻችን በነፃ የስራ እድል ዱባይ ገብተው ስራ ጀምረዋል እርስዎስ በቤይሩት ሀገር በችግር ላይ ከሆኑ በፍጥነት አዋሩኝ WhatsApp 👉 +251 91 076 3655

👉ከቤይሩት ወደ ዱባይ ነፃ የስራ እድል

👉ከባህሬን ወደ ዱባይ ነፃ የስራ እድል

👉ከጆርዳን ወደ ዱባይ ነፃ የስራ እድል

👉ከኩዌት ወደ ዱባይ ነፃ የስራ እድል

👉ከኦማን ወደ ዱባይ ነፃ የስራ እድል

ከኢትዮጵያ አሁን የቤይሩት የመኖሪያ ፍቃድ ያላቹህ ና መመለሻ ትኬት በእጃችሁ የያዛችሁ እህቶቻችን እኛጋ መፍትሔ አለን ።
አሁንም ግዙፉ office TAD-BEER ከዚህ በፊት ዱባይ ሰርታቹህ የምታውቁ አሁን ተመልሳችሁ መስራት ለምትፈልጉ እህቶቻች መጣቹህ መስራት የምትችሉበትን የስራ እድል አመቻችተናል በማንኛውም ስአት ፕሮሰስ መጀመር ትችላላችሁ ።

ይህ የነፃ እድል የሆነው አናንተ በኩንትራት ስራ ስትገቡ እናንተን ከምትወስዳቹህ ማዳም ስለሚከፈለን እና ከችግር ላይ ችግር የሚሆኑባቹህን አንዳንድ እራስ ወዳዱች ከናንተ ገንዘብ በመቀበል ወደኛ የሚልኩ ስዎች ስላሉ ለወገን ደራሽ ደግሞ ወገን ስለሆነ ቀጥታ በህጋዊ ምንገድ ወደኛ እንድትመጡ ምንገዶን አመቻችተናል ።

ለበለጠ መረጃና ዱባይ ገብታችሁ ለመስራት ፓስፖርት መላክ ለምትፈልጉ 👇👇
👉WhatsApp +251 91 076 3655 ማናገር ትችላላችሁ
ታማኝነት ሀቀኝነት መለያችን ነው የኢትዮጵያ አድራሻችንን ለምትፈልጉ በውስጥ መስመር አዋሩን✋

WhatsApp link👉👉👉 https://wa.me/message/ILJIG3CO7RE7D1

👉ይህን መልክት ሼር በማድረግ ለተቸገሩ እህቶቻችን እንድረስ አመሰግናለሁ ።

እህቶቻችን ከጆርዳን ወደ ዱባይ  መግባታቸውን ቀጥለዋል እናንተም ኩንትራታችሁን ሳጨርሱ ዱባይ ገብታችሁ መስራት ትችላላችሁ አናግሩኝ ዋትሳፕ/ኢሞ 👉+251910763655 /+97334370069 ...
24/09/2022

እህቶቻችን ከጆርዳን ወደ ዱባይ መግባታቸውን ቀጥለዋል እናንተም ኩንትራታችሁን ሳጨርሱ ዱባይ ገብታችሁ መስራት ትችላላችሁ አናግሩኝ ዋትሳፕ/ኢሞ 👉+251910763655 /+97334370069 እነዲሁም ሊኩን በመጫን ዋትሳፕ ላይ ማናገር ትችላላችሁ 👉https://wa.me/message/ILJIG3CO7RE7D1

 #ቤተሰብ ተጨንቋል      😭" እናትእህታችን   ትባላለች  #ነርስ ናት!ማክሰኞ ስራ አድራ እሮብ ነሀሴ18 ጎሮ ከሚገኘው ቤታቸው 12:30 አካባቢ ቤተክርስቲያን ልሄድ ነው ብላ እንደወጣች ...
27/08/2022

#ቤተሰብ ተጨንቋል

😭" እናት

እህታችን ትባላለች #ነርስ ናት!
ማክሰኞ ስራ አድራ እሮብ ነሀሴ18 ጎሮ ከሚገኘው ቤታቸው 12:30 አካባቢ ቤተክርስቲያን ልሄድ ነው ብላ እንደወጣች እስካሁን የት እንዳለች አልታወቀም

#ከባህርዳር የመጡት ከተማውን በደንብ የማያውቁት የተጨነቁት እናት መንገድ ለመንገድ እየተንከራተቱ #ልጄን ፈልጉልኝ እያሉ እያለቀሱ ነው መልዕክቱን #ሼር በማድረግ እናግዛቸው

09 85 05 38 30...........ቤተልሔም ( እህት )

0918 01 46 37............አምሳል ( እናት )

0910 10 11 86............ኤልሳቤት ( አክስት )

#ሰውን ለመርዳት ትክክለኛው ጊዜ #አሁን ነው !!

#ዮናስ ደምሴ ( የአይንዬ ልጅ )

26/08/2022

Address

Manama

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አል-ኑር ከጆርዳን ወደ ባህሬን ነፃ የስራ እድል +97334370069 posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to አል-ኑር ከጆርዳን ወደ ባህሬን ነፃ የስራ እድል +97334370069:

Share